Besufikad Behailu Bezu

Besufikad Behailu Bezu

Share

ማንም ምንም ብል ኢየሱስ ውበታችን ነው!!

05/02/2026

✍ ብዙ ነገሮች ልክ አይደሉም ብዙ ነገሮችን ተሳስተናል የተሳሳትነው ደግሞ ላለመሳሳት ነው።

👉 ቀስት በሀይል ወደፊት የሚስፈነጠረው በደንብ ወደኃላ ሲጎተት ነው፡፡ ስለዚህ አንዳንዴ ሕይወት ወደኋላ ስትጎትተን ወደፊት ትልቅ ቦታ ልንደርስ እንደሆነ እናስብ ። ስለዚህ ተስፋ ሳንቆጥር ወደፊት እንጓዝ ።

👉 ሁላችንም በህይወት መንገድ ውስጥ የሆነ ቀን በጣም ደክሞን ያውቃል ማድረግ የሌለብንን አድርገናል ከባድ ውሸት ዋሽተናል የውሸት ምለናል።

✍ አንዳንዴ ቁጭ ካልንበት ወንበር ተነስተን፤ ተነስተንም መንገዳችንን ጀምረን በርግጥ ወዴት እንደምንሄድ እኛም ብንሆን አናውቀውም ግን እንሄዳለን ።

👉 ጠንካራ ሰው ሁን ማለት አትወደቅ ማለት አይደለም ወድቀህ መነሳትን ልመድ ማለት እንጂ!!!

👇 Join Now 👇
▷◈ https://t.me/besufikadbehailu07
▷◈ Besu@Tihon
── ❖ ── ✦ ── ❖ ──
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✓

Telegram: Contact @besufikadbehailu07

12/11/2025

አዲስ ዜና! 🎉
ከታዛቢነት ወደ ወንጌላዊነት: አቶ እንዳልካቸው ዘነበ ለመጀመሪያ ጊዜ ፍሬ አዩ!

አዲስ አበባ – ቀደም ሲል ታዛቢ በመሆን ይታወቁ የነበሩትና አሁን ሙሉ ለሙሉ ወደ ወንጌል አገልግሎት የገቡት አቶ እንዳልካቸው ዘነበ፣ በቅርቡ በተሰጠው የወንጌል ትምህርትና ስብከት አስደናቂ የሆነውን የመጀመሪያ ፍሬያቸውን አግኝተዋል።

አቶ እንዳልካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ አንዲት ሴት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንድትቀበል በግላቸው መርዳት መቻላቸውን በታላቅ ደስታ ተናግረዋል።

"እንዴት ደስ ይላል!" በማለት በእምባ ታጅቦ ደስታቸውን የገለፁት አቶ እንዳልካቸው፣ "ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ ሰው ወደ ጴንጤ እንዲገባ መረዳቴ በጣም ነው ደስ ያለኝ" ሲሉ መስክረዋል።

እኚህ አዲስ ወንጌላዊ ይህንን የወንጌል ስራ ወደፊት የበለጠ እንደሚያጠነክሩትና እንደሚቀጥሉበት ለጉርሻ አስታውቀዋል።

ይህ ክስተት በእሳቸው መንፈሳዊ ጉዞ ላይ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነም ተገልጿል።

ጌታን አመስግኑ ሲሉ ተናግረዋል

🙏🙏🙏

🌴🌴🌴

08/03/2025

በምናልፍበት ሁኔታ ሁሉ #ኢየሱስ ከእኛ ጋር አለ

ኑሮ ከጌታ ከኢየሱስ ጋራ ፤ በሸለቆ ይሁን በተራራ ፤ አመቺ ነው ደስ ያሰኛል ፤ እርካታን ይሰጣል።

23/10/2024

በህይወት ትልቁ ኪሳራ ያልተመለሰ ፀሎት ሳይሆን #ያልተፀለየ ፀሎት ነው።

07/09/2024
11/02/2024

የጉብኝት ምሽት ይሁንላችሁ!!

31/12/2023

😄😄😄
😁😁😁 2 v 1 Arsenal😁😁😁

Want your business to be the top-listed Beauty Salon in Arba Minch'?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

Address


Sawla
Arba Minch'